እሴቶች

የህገመንግሥት የበላይነትን አክብረን እናስከብራለን

ዴሞክራሲያዊነትን እናሰፍናለን

የመቻቻል ባህልን እናዳብራለን

ፍትሃዊነትን እናሰፍናለን

በታማኝነትና በቅንነት እናገለግላልን

ለለውጥ እንተጋለን


ተጨማሪ ዜናዎችና ክንውኖች

March 27, 2024

አጣሪ ጉባዔው በ50 የሕገ መንግሥት ትርጉም አቤቱታዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ሰጠ።

የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ሐሙስ መጋቢት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ፤ በንዑስ አጣሪ ጉባዔ እና በአጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤቱ የሕግ ተመራማሪዎች ሰፊ ጥናት እና […]
March 27, 2024

አጣሪ ጉባዔው በየጊዜው የተሻለ ሥራ እየሠራ መሆኑን ዕውቅና መስጠት እፈልጋለሁ ሲሉ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ።

አርብ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ምየኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ በአሠራር ስነ ሥርዓት ረቂቁ ላይ ከፌዴሬሽን ም/ቤት ጋር ውይይት አደረገ።በውይይቱ ላይ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ […]
March 27, 2024

የጉባዔ ጽ/ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች የሴቶችን ቀን አከበሩ።

መጋቢት 2 ቀን 2016 ዓ.ም (አዲስ አበባ)የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ እንዲሁም በሀገራችን ደረኛ ለ48ኛ ጊዜ እየታሰበ የሚገኘውን […]
March 27, 2024

ጉባዔው ሦስተኛውን የመሰማት መድረክ አካሄደ።

የኢፌዴሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ በታሪኩ ሦስተኛውን የመሰማት መድረክ የካቲት 30 ቀን 2016 ዓ.ም አድርጓል። በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚኖሩ […]
March 27, 2024

ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ ፍ/ቤት ዋና ፀሐፊን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔ ሰብሳቢ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የአፍሪካ ሕገ መንግሥታዊ ፍ/ቤት ዋና ፀሐፊ የሆኑትን ሙሳ ላራባን የካቲት […]
January 29, 2024

በጋብቻ ውስጥ ባልና ሚስት የሚያደርጉት የንብረት ስምምነትና ሕገ መንግሥታዊ ጥበቃው

በጥናትና ምርምር ዳይረክቶሬት ቡድን ሁለት ውድ አንባብያን ከዚህ በፊት ባቀረብናቸው ጽሑፎች የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሕገ መንግሥት እውቅናና ጥበቃ የሚሰጣቸውን መብቶች አፈጻጸም በጉባዔው እና በፌደሬሽን ምክር ቤት ከተሰጡ ውሳኔዎች […]

የክቡር ሰብሳቢው መልዕክት Continue Reading